Telegram Group & Telegram Channel
ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ትምህርቶችን ከወረቀት ነፃ በሆነ መልኩ ለመስጠት እየሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሰራተኞች እና አመራሮች በየደረጃው በትምህርት ዘርፉ የ 10 አመት እቅድ ላይ ውይይት ጀምረዋል።
የትምህርት ዘርፉ በዲጂታል ቴክኖሎጂ አለመደገፍ፣ ፍትሃዊ የትምህርት ተደራሽነት አለመኖር፣ ግልፅነትና ተጠያቂነት አለመስፈን በትምህርት ጥራቱ ላይ ተፅዕኖ መፍጠሩ ተንስቷል።
በዲጂታል ቴክኖሎጂ የታገዘ ትምህርት በመስጠት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ብቁ ዜጋን ለማፍራት የሚያስችሉ አሰራሮች በእቅዱ ውስጥ በዋናነት ተካቷል።
ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ትምህርቶች ከወረቀት ነፃ በማድረግ በዲጂታል መልክ መሰጠት የእቅዱ አንዱ አካል ነው።
ይህም መንግስት ለወረቀትና ህትመት የሚያወጣውን ከፍተኛ ወጪ ከማስቀረት በተጨማሪ ተማሪዎች የዲጂታል አለሙን በቀላሉ እንዲቀላቀሉ ያግዛቸዋል ተብሏል።
ወደ ዲጂታል ስርዓቱ ለመግባት ለተማሪዎች ታብሌቶችን ለማሟላት የተለያዩ አማራጮች እየተፈለጉ ነው።
የትምህርት ዘርፉ የ10 አመት እቅድ በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ውስጥ ከፍተኛ ለውጥ ያመጣል ተብሎም ይጠበቃል።



tg-me.com/timhirt_minister/150
Create:
Last Update:

ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ትምህርቶችን ከወረቀት ነፃ በሆነ መልኩ ለመስጠት እየሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሰራተኞች እና አመራሮች በየደረጃው በትምህርት ዘርፉ የ 10 አመት እቅድ ላይ ውይይት ጀምረዋል።
የትምህርት ዘርፉ በዲጂታል ቴክኖሎጂ አለመደገፍ፣ ፍትሃዊ የትምህርት ተደራሽነት አለመኖር፣ ግልፅነትና ተጠያቂነት አለመስፈን በትምህርት ጥራቱ ላይ ተፅዕኖ መፍጠሩ ተንስቷል።
በዲጂታል ቴክኖሎጂ የታገዘ ትምህርት በመስጠት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ብቁ ዜጋን ለማፍራት የሚያስችሉ አሰራሮች በእቅዱ ውስጥ በዋናነት ተካቷል።
ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ትምህርቶች ከወረቀት ነፃ በማድረግ በዲጂታል መልክ መሰጠት የእቅዱ አንዱ አካል ነው።
ይህም መንግስት ለወረቀትና ህትመት የሚያወጣውን ከፍተኛ ወጪ ከማስቀረት በተጨማሪ ተማሪዎች የዲጂታል አለሙን በቀላሉ እንዲቀላቀሉ ያግዛቸዋል ተብሏል።
ወደ ዲጂታል ስርዓቱ ለመግባት ለተማሪዎች ታብሌቶችን ለማሟላት የተለያዩ አማራጮች እየተፈለጉ ነው።
የትምህርት ዘርፉ የ10 አመት እቅድ በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ውስጥ ከፍተኛ ለውጥ ያመጣል ተብሎም ይጠበቃል።

BY Sport 360




Share with your friend now:
tg-me.com/timhirt_minister/150

View MORE
Open in Telegram


Sport 360 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Among the actives, Ascendas REIT sank 0.64 percent, while CapitaLand Integrated Commercial Trust plummeted 1.42 percent, City Developments plunged 1.12 percent, Dairy Farm International tumbled 0.86 percent, DBS Group skidded 0.68 percent, Genting Singapore retreated 0.67 percent, Hongkong Land climbed 1.30 percent, Mapletree Commercial Trust lost 0.47 percent, Mapletree Logistics Trust tanked 0.95 percent, Oversea-Chinese Banking Corporation dropped 0.61 percent, SATS rose 0.24 percent, SembCorp Industries shed 0.54 percent, Singapore Airlines surrendered 0.79 percent, Singapore Exchange slid 0.30 percent, Singapore Press Holdings declined 1.03 percent, Singapore Technologies Engineering dipped 0.26 percent, SingTel advanced 0.81 percent, United Overseas Bank fell 0.39 percent, Wilmar International eased 0.24 percent, Yangzijiang Shipbuilding jumped 1.42 percent and Keppel Corp, Thai Beverage, CapitaLand and Comfort DelGro were unchanged.

Sport 360 from sg


Telegram Sport 360
FROM USA